Organization: Ethiopian Ray Protection Authority
Location: addis-ababa
Job Posted on: February 20, 2023
Deadline: March 6, 2023 ( 12 Days left)
Number of Positions:5-positions 0 EXP, 20 positions with EXP
Required Professions:
Professions: applied-chemistry,biomedical-
engineering.chemical-engineering.electrical-
engineering.electro-mechanical-
engineering.environmental-
science,geology,gis,industrial-engineering,material-science,mechanical-
engineering,physics-teacher,power-
engineering.space-si cence Read Less
- ማሳሰቢያ
- ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደበች ለመወዳደር የምትፈልጉና መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የተሟላ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች አርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ c.v ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
- የመመዝገቢያው ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይካሄዳል።
- ከተጠቀሰው የትምህርት ደረጃ በላይ ያላቸው አመልካች መወዳደር ይችላሉ
- መግቢያ ቦታ ከሚከሴኮ ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ከ ቡልጋሪያ ጫፍ በሚገኘው ያሬድ አረጋዊ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ላይ የብቃትና የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ይሆናል።
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
- ለበለጠ መረጃ ስዕስ ቁጥር 0114706388
0114705585 - የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን